Main fundraiser photo

ለወሎ ህዝብ ከርሀብ እንዲድን የድርሻችንን እንርዳ

Donation protected
ከኢትየጵያ   ፓለቲካዊ ርምጃ
መድረክ   (EPAC) - FORUM
የተሰጠ   መግለጫ መስከረም3ቀን 1914  (September13-2021) 

በሰሜን ወሎ በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ወጎኖቻችን ላይ የደረሰውን  እጅግ እሳዛኝ ጥቃት ና ሰው ሰራሽ ርሀብ መሰረት በማድረግ 


የፎረሙ  ኣስተዳደር በዛሬው  እለት  ተሰብስቦ  ሰፊና  ጥልቅ  ውይይት ኣካሂዱኣል ::በውይይቱም ማጠቃለሊያም የጉዳዩን ኣሳሳቢነት ከግንዛቤ  በማስገባት በወገኖቻችን ላይ  እየደረሰ ያለውን ስቃይ : ርሀብና  እርዛት ብሎም  በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ወጎኖቻችን ህይወት  ለማደን ኣስቸኩኣይ  ድጋፍና  እርዳታ ለማሰባሰብ የሚረዳ  ወገናዊ ጥሪ በአስቸኩኣይ ለማድረግ  ወስነናል::


በወያኔ  ወራሪ  ሀይሎች  ቤት  ንብረቱ  ተዘርፎ  የተረፈውም  ወድሞበታል::   የሰሜን  ወሎ  ህዝብ ህይወቱን ለማትረፍ  በእግሩ  ከ አላማጣ: ከቆቦ: ከዋጃ:  ከወልድያ: ከላስታ:  ከ የጁ  ዙርያ:  ከመርሳ:  ከውጫሌ:  ከ እምባሰል:  ከወረባቦ:  በዚህ  ሰሞን  ደግሞ  ከ ደላንታ:  ተሰዶ  በ ደሴ  አካባቢ  ተጠግቶ  ይገኞል ::  ምንም  የመንግስት  እርዳታ ሳይደረግለት  የደሴ  ከተማ ነዋሪዎች  ከራሳቸው  የእለት  ምግብ  በማካፈል  ህይወታቸውን ማዳን  ቢችሉም   ችግሩ ከ ደሴ  ነዋሪዎች ኣቅም በላይ  በመድረሱ  እልቂት  ማስከተል  ጀምሩአል ::  


ስለዚህም  ማንኛውም ኢትዮጵያዊ  : ብሎም ስለ ሰው ልጅ ሰብአዊ  የመኖር መብት የምትሙአገቱ ና ለወገን ደራሽ የሆናችሁ የሰሜን ወሎ  ህዝብ ከእልቂት  ለማዳን ይተቻላችሁን የእርዳታ እጃችሁን ዘርጉ ::

የኛ  ጥሪም  የድርሻችንን እናድርግ  ለወሎ  ህዝብ  እንድረስለት  ነው ::
ይህንንም  በመንግስት የተደበቀ  እልቂት  ለ ኢትዮጵያኖች ና  ለ ኣለም ህብረተሰብ  እንዲያውቁት  እናድርግ !  ለ ተራቡት  እንርዳ  ድምፅም  እንሁናቸው ! 

እርዳታ  ለምታደርጉ   ጥያቄ ካላችሁ
በ [phone redacted] መደወል ትችላላችሁ


እርዳታውን  የሚቀበለንን ለህዝባችን በፍጥነት ሊያደርስ ከሚችሉ  ድርጅቶች ጋር  በመነጋገር  ላይ ነን ::  እርዳታችሁን  የሚቀበለውን  ድርጅት  በይፋ እናስታውቃለን ::

ከ ኣክብሮት  ምስጋና ጋር ! 
ሀይሌ  ተፈራ
የ ፎረሙ  ሰብሳቢ
Donate

Donations 

    Donate

    Co-organizers (2)

    Haile Tefera
    Organizer
    Sugar Land, TX
    Legesse Gashaw
    Co-organizer
    • Other

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee