
የእኔን የሻይ ቡና ለቦረና!
Donation protected
"የእኔን የሻይ ቡና ለቦረና!"
ደጋጎች ሆይ ረሃብ ጊዜ አይሰጥም!
እኛ በተመቻቸ ሁኔታ ውስጥ ሆነን የምናጠፋትን የሻይ ቡና ወጪ እንተውና በረሃብ እየሞቱ ላሉ የቦረና ወገኖቻችን እንድረስላቸው በማለት "የእኔን የሻይ ቡና ለቦረና" በሚል በአክሊሉ ተስፋዬ ሀሳብ አመንጪነት በመጋቢ ቢኒያም ዋለ፣ በቤተልሔም ተሰማ(ሚሚ ተስፋዬ) በምንተስኖት አቦዬ እና በአክሊሉ ተስፋዬ አስተባባሪነት ብዙዎች በጠየቃችሁን መሰረት እኛም እንደ ወንጌል አማኞች የበኩላችንን ለማድረግ ለወገኖቻችን በአስቸኳይ ለመድረስ ተነስተናል።
ደጋጎች ሆይ ረሃብ ጊዜ አይሰጥምና "የእኔን የሻይ ቡና ለቦረና!" እያለችሁ ከአንድ ቀን ወጪያችሁ ጀምሮ የምትችሉትን ያህል በመስጠት ከዚህ በጎ ተግባር ጎን እንድትቆሙ በእግዚአብሔር ፍቅር እንጠይቃለን።
Organizer
Mimi Tesfaye
Organizer
Folcroft, PA