Main fundraiser photo

በ Kidst Zewdu እና በ Betelhem Dagnachew ለእማሆይ መረዳጃ

Donation protected
ወንድማችን ፲ አለቃ መሳፍንት ለኢትዮጵያ ሀገሩ በቆራጥነት  ሲያገለግል የነበረ ጀግና ነው።
ይሁንና በዚያች አንድ ጠማማ የተረገመች እለት ብዙ የአማራ እንቅቁ ልጆችን ባጣንባት ይሄም ጀግና የዛች ቀን ሰለባ ሁኖ ምንም ሂወቱ ባይጠፋም ከሞት ያልተናነሰ መከራ ገጥሞት አካሉ ጎሎ መናገር እንዳይችል ሁኖ አይምሮውን ስቶ በአማኑዊል ሆስፒታል ሲታከም ቆይቷል። 
በዚህ ሁሉ ስቃይ ላይ መንግሥት የሞት ፍርድ ሊፈርድበት ሲል በመከራ ጩኽን  የ25 አመት ፅኑ እስራት ተፈርዶብታል።
እናቱ እሙሀይ ካሳ ልጃቸውን በአይናቸው ካዩት አመታት አስቆጥረዋል ኑሯቸው የተሟላ ካለመሆኑ አኳያ  የታሰረበት ቦታ እንኳን ሂደው እይኑን ማየት አልቻሉም። 
ህፃንም ልጅ አለችው። በአሻራ ሚዲያ እናቱ ያሉበትን ስናይ አላስስችል ያለን እህቶች እናታችን በሂወት እስካሉ ካሉባት ደሳሳ ጎጆ አውጥተን የተሻልለች ቤት ለመስራት በመመካከር ከወገናችንን ትብብር ለመጠየቅ ይህንን ጎፈንድ ከፍተናል። 
ወገናችንም የቻለውን እንደሚረዳን እናምናሉን ። እኛም አደራችሁን ተቀብለን ሰርተን እናሳያለን።
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው።

Donations 

    Organizer

    Zewde Betelhem Dagnachew
    Organizer
    Geneva, GE

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee