Main fundraiser photo

Help build Mosque in Wadla Wollo Kone Ethiopia

Donation protected

The Muslim community in the town of Konla, Wadla Woreda, legally held more than 6,000 square meters of land. On this land, they want to build a mosque called Masjid Selam, Which will cost more than five million birr ($100,000 USD). However, the cost for this project is not within the capacity of the small community. Therefore we are gathering funds to help build the project.

አሰላሙዓለይኩም 


በመላው አለም ለምትገኙ ሙስሊም ወንድሞች ና እሕቶቻችን በመጀመሪያ በያላችሑበት የአላሕን በረከት ይስጣችሑ እያልን በወሎ ክፍለግዛት በሰሜን ወሎ በዋድላ ወረዳ ኮን ከተማ የምንገኝ ሙሰሊምች ለመሰጂድ መስሪያ ቦታ አዕንድሰጠን በማለት ሰንጠይቅ ቆይተን ከብዙ ውጣውረድ በሗላ ተፈቅዶልን ነበር ። መሰጂዱን ለመገንባት የገንዘብ አቅም ሰላጣን በመላው አለም የምትገኙ እሕት ና ወንድሞቻችን የቻላችሑትን ያሕል ትረዱን ዘንድ በአሏሕ ሰም ዕየጠየቅን በተከፈተው ጓፈንድሚ የቻላችሑትን ሁሉ በመላክ ከጓናችን ሁናችሑ ትረዱን ዘንድ በድጋሜ በሑሉም አገር ለምትኖሩ ሙስሊም ወንድምች ና ዕሕቶቻችን በአላሕ ስም ዕንጠይቃለን


አሰላሙዓለይከ

Donate

Donations 

    Donate

    Organizer

    Murad Adem
    Organizer
    Aurora, CO

    Your easy, powerful, and trusted home for help

    • Easy

      Donate quickly and easily

    • Powerful

      Send help right to the people and causes you care about

    • Trusted

      Your donation is protected by the GoFundMe Giving Guarantee