
Strengthening Tsewa'e
Donation protected
በኢትዮጵያችን ውስጥ ያለው ፖለቲካዊ ምስቅልቅል እና ሃይማኖታዊ ሽኩቻ ሀገርን ለማፍረስ እየተዘጋጀ እንዳለ ድግስ መስሏል፡፡ ምስቅልቅሉ የሰላሟን ሥሮች ነቃቅሏሎ፣ ማኅበረሰባዊ መስተጋብሯን አፈናቅሎ ኢትዮጵያውያን በገዛ ሀገራቸው ከኹለተኛ ዜጋ በታች እንደኾኑ እስኪሰማቸው እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህንን በታሪካችን ገጽ በጥቁር ጠባሳነት የሚመዘገብ ሁኔታ በአጭሩ ለመቀልበስ መረጃ መስጠት እንዲሁም አቅጣጫ ማሳየት እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ ለዚህም ደግሞ የብዙኀን መገናኛ አገልግሎት ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል፡፡
ጽዋዕም ይህንን አገልግሎት ለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ለማበርከት የራሷን ድርሻ ኃላፊነት በተሰማው ደረጃ ለመወጣት ተፍ ተፍ እያለች ትገኛለች፡፡ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ከተመሠረተች ወዲህ የተቻላትን አገልግሎት በመስጠት ላይ መኾኗ ይታወቃል፡፡ አገልግሎቷ ይበልጥ ይጠናከር ዘንድ የገንዘብ ዐቅሟን ማጠናከር አስፈላጊ ስለኾነ በጎ ፈቃድ ያላቸው ሁሉ ይደግፏት ዘንድ ይህ የጎፈንድሚ ሒሳብ (GoFundMe Account) ተከፍቷል፡፡ የቻላችሁትን ሁሉ በማድረግ ከጎናችን መቆማችሁን ታሳዩን ዘንድ በትሕትና እንጠይቃለን፡፡
ጽዋዕም ይህንን አገልግሎት ለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ለማበርከት የራሷን ድርሻ ኃላፊነት በተሰማው ደረጃ ለመወጣት ተፍ ተፍ እያለች ትገኛለች፡፡ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ከተመሠረተች ወዲህ የተቻላትን አገልግሎት በመስጠት ላይ መኾኗ ይታወቃል፡፡ አገልግሎቷ ይበልጥ ይጠናከር ዘንድ የገንዘብ ዐቅሟን ማጠናከር አስፈላጊ ስለኾነ በጎ ፈቃድ ያላቸው ሁሉ ይደግፏት ዘንድ ይህ የጎፈንድሚ ሒሳብ (GoFundMe Account) ተከፍቷል፡፡ የቻላችሁትን ሁሉ በማድረግ ከጎናችን መቆማችሁን ታሳዩን ዘንድ በትሕትና እንጠይቃለን፡፡
Organizer
Abayneh Kassie
Organizer
New York, NY